top of page

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው በሙሉ ድምጽ ተመርጠዋል

Writer's picture: Endalk TessemaEndalk Tessema

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።


ከብልፅግና ፓርቲ ውጭ የሆኑ ሁለት የካቢኔ አባላትም ተሾሙ


አቶ ግርማ ሰይፉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር እንዲሁም አቶ የሱፍ ኢብራሂም የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ሃላፊ ሆነው እንዲመሩ ተሹመዋል፡፡


በዚህም መሰረት የኢዜማ አመራር የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር እና የአብን አመራር የሆኑት አቶ የሱፍ ኢብራሂም የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ሃላፊ ሆነው በአዲስ አበባ ምክር ቤት ተሹመዋል፡፡ መልካም የስራ ጊዜ!



9 views0 comments

Comments


Post: Blog2 Post

Subscribe Form

Thanks for submitting!

©2021 by Ethiopianz. Proudly created with Wix.com

bottom of page